አዋሳ ታቦር መለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት (አዋሳ)

Ethiopia / Southern / Awassa / አዋሳ
 ትምሕርት ቤት  ምድብ ይጨምሩ
 ምስል ይጫኑ

በእኛ አቆጣጠር እስከ ፲፱፻፷፰ (1968)ዓመተ ምሕረት ድረስ የአዋሳ ታቦር ሁለተኛ ደረጃ
ትምህርት ቤት፣ አሁን ወዳለበት ቦታ ከመዘዋወሩ በፊት፣ እዚህ ከመለስተኛ ሁለተኛ ደረጃ
ትምህርት ቤት ጋር አንድ ላይ ነበር፡፡ በፍጥነት እንዲደርሱ ተብሎ በሳንቃ ግድግዳ የተሰሩትን
ክፍሎች ባቡር ስለሚመስሉ፣ ባቡር በሚል ቅጽል ስም ይጠሩ ነበር፡፡ የታቦር ተማሪ የነበረ
ታቦርን የማይናፍቅ ሊኖር አይችልም፡፡
ቀረብ ያሉ ከተማዎች:
መጋጠሚያ፥   7°3'8"N   38°28'44"E
ይህ ዓምድ የመጨረሻው ዕርማት የተደረገበት ከ16 ዓመታት በፊት