የአፄ ፋሲል ግቢ (ጎንደር)

Ethiopia / Amhara / Gondar / ጎንደር
 ግምብ, ፍላጎትን የሚያሳድር ቦታ, UNESCO World Heritage Site (en), enclosure (archaeology) (en)

የአፄ ፋሲል ግቢ፣ በጎንደር ከተማ ውስጥ የሚገኝ፣ በአፄ ፋሲል ዘመነ መንግሥት (1632-1667 እ,ኤ,አ)የተመሰረተ፣ በኢትዮጵያ ውስጥ ታሪካዊ ተብለው ከሚጠቀሱ ቦታዎች አንዱ ነው። ከአፄ ፋሲል ዘመነ መንግሥት በኋላም፣ የተለያዩ ነገሥታት ለመንግሥታዊ ግልጋሎት በግቢው ውስጥ ብዙ ሕንፃዎችን አስገንብተዋል። ከእነዚህም ውስጥ፣ የቀዳማዊ ኢያሱ ቤተመንግሥት፣ የአፄ ባካፋ ቤተመንግሥት፣ የእቴጌ ምንትዋብ ቤተመንግሥት፣ የግምጃቤት ማርያም ቤተክርስቲያን፣ የአጣጣሚ ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን፣ የቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርቲያን፣ የቀዳማዊ ዮሐንስ ቤተመፃሕፍት፣ የአፄ ባካፋ እልፍኝ፣ የአንበሳ ቤት፣ መዋኛ...ወዘተ ይገኙበታል።
ቀረብ ያሉ ከተማዎች:
መጋጠሚያ፥   12°36'29"N   37°28'10"E
  •  5.4 ኪሜ
  •  99 ኪሜ
  •  111 ኪሜ
  •  169 ኪሜ
  •  181 ኪሜ
  •  188 ኪሜ
  •  210 ኪሜ
  •  217 ኪሜ
  •  232 ኪሜ
  •  244 ኪሜ
ይህ ዓምድ የመጨረሻው ዕርማት የተደረገበት ከ14 ዓመታት በፊት