ደብረ ፀሐይ ቁስቋም ግቢ (ጎንደር)
Ethiopia /
Amhara /
Gondar /
ጎንደር
World
/ Ethiopia
/ Amhara
/ Gondar
/ ኢትዮጵያ / /
ፍርስራሽ, ታሪካዊ, ፍላጎትን የሚያሳድር ቦታ

የደብረ ፀሐይ ቁስቋም ግቢ፣ በጎንደር ከተማ በሰሜናዊ ምዕራብ ጫፍ ላይ ይገኛል። በ18ተኛው ምዕተ ዓመት ወምሕረት መጀመሪያ አካባቢ፣ እቴጌ ምንትዋብ አስገንብተዋቸው የነበሩትን የተለያዩ ሕንፃዎች፣ በ1880 ዓመተ ምሕረት የሱዳን መሃዲስቶች በእሳት አጋይተው ያፈራረሷቸው የእነዚሁ ታሪካዊ ሕንፃዎች ፍርስራሽ በግቢው ውስጥ የሚገኝ ሲሆን፣ ከቃጠሎው በኋላ በተመሳሳይ ቦታ ላይ ተመልሳ የተገነባችውና እፁብ ድንቅ የሆነችው የደብረ ፀሐይ ማርያም (ቁስቋም ማርያም) ቤተክርስቲያን እስከዛሬ ድረስ አገልግሎቷን እያበረከተች ትገኛለች።
ዊኪፒዲያ ዓምድ: http://am.wikipedia.org/wiki/ደብረ_ፀሐይ
ቀረብ ያሉ ከተማዎች:
መጋጠሚያ፥ 12°37'20"N 37°26'49"E
- ቁስቋም ግምጃ ቤት 0.1 ኪሜ
- ፋሲለደስ ሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት 1.6 ኪሜ
- መምሕራን ማሰልጠኛ ተቋም 2.7 ኪሜ
- አንገረብ ሁለተኛ ደረጃ ትምሕርት ቤት 3.4 ኪሜ
- አንገረብ ውኃ ማጠራቀሚያ ግድብ 4.3 ኪሜ
- ዳሽን ቢራ ፋብሪካ 5.3 ኪሜ
- አፄ ፋሲል ትምሕርት ቤት 7.7 ኪሜ
- አዘዞ የመብራት ኃይል ንኡስ ጣቢያ 7.8 ኪሜ
- ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን 24 ኪሜ
- ሊማሊሞ 80 ኪሜ
- አውራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን 122 ኪሜ