ድንጋይ ደበሎ ማርያም ቤተክርስቲያን
Ethiopia /
Amhara /
Bahir Dar /
World
/ Ethiopia
/ Amhara
/ Bahir Dar
ታሪካዊ, የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን, የኦርቶዶክስ ቤተ መቅደስ/ቤተ ክርስቲያን
የድንጋይ ደበሎ ማርያም ቤተክርስቲያን የተመሰረተችው በንጉሥ ላሊበላ ዘመነ መንግሥት (እአአ 1181 - 1221 ዓም) ሲሆን፣ ቤተክርስቲያንዋ በላሊበላ ከተማ በሚገኙት ጥንታዊ የውቅር ድንጋይ አብያተ ክርስቲያናት መልክ የታነጸች ናት። ድንጋይ ደበሎ ማርያም ቤተክርስቲያን ከባሕር ዳር ከተማ በቀጥታ መስመር ሲለካ፣ በደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ 19ኪሜ (11.8ማይል)፣ እንዲሁም ከጢስ እሳት በስተ ሰሜን ምዕራብ በኩል 9ኪሜ (5.6ማይል) ርቀት ላይ ትገኛለች።
ቀረብ ያሉ ከተማዎች:
መጋጠሚያ፥ 11°27'20"N 37°30'8"E
- ባሕታ ማርያም 23 ኪሜ
- ወፍአርግፍ ቅዱስ ጊዮርጊስ ቤተክርስቲያን 23 ኪሜ
- ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን 72 ኪሜ
- ዳንግላ ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን 74 ኪሜ
- መድኃኒ ዓለም ገዳም 87 ኪሜ
- ብርጊዳ ማርያም ገዳም 88 ኪሜ
- ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስቲያን 153 ኪሜ
- ተክለኃይማኖት ቤተክርስቲያን 170 ኪሜ
- አውራ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን 252 ኪሜ
- ደብረ ዳሞ ገዳሞ 378 ኪሜ
- ዓባይ ደሴት 6.2 ኪሜ
- የዓባይ ወንዝ ደሴት ፱ 8.9 ኪሜ
- ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ 17 ኪሜ
- መብራት ኃይል ንኡስ ጣቢያ 18 ኪሜ
- ባሕር ዳር የጨርቃጨርቅ ፋብሪካ 19 ኪሜ
- ባሕር ዳር ዩኒቨርስቲ ኢንጂነሪንግ ተቋም 20 ኪሜ
- ደብረ ማርያም 22 ኪሜ
- ባሕታ ማርያም 23 ኪሜ
- ባሕር ዳር አውሮፕላን ማረፊያ 26 ኪሜ
- ጣና ሐይቅ 59 ኪሜ